Sunday, 30 November 2014

FREEDOM FOR ETHIOPIAN WOMENS: ኩማ ደመቅሳ በዋሽንግተን ዲሲ ሆስፒታል ተኝተዋል

FREEDOM FOR ETHIOPIAN WOMENS: ኩማ ደመቅሳ በዋሽንግተን ዲሲ ሆስፒታል ተኝተዋል: (ኢየሩሳሌም አርአያ) አቶ ኩማ ደመቅሳ በዋሽንግተን ዲሲ ሆስፒታል ተኝተው እንደሚገኙ ታማኝ ምንጮ አስታወቁ። ኩማ በጭንቅላት እጢ (ቲዩመር) በሽታ ምክንያት ለከፍተኛ ህክምና ዲሲ መምጣታቸውን የጠቆሙት ምንጮቹ የመዳን...

ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ 02.12.2014 BERLIN ሰአት 08:30 (ጠ/ሚ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ወደ በርሊን ጀርመን መምጣት መክንያት በማድረግ)

ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ 02.12.2014 BERLIN ሰአት 08:30 ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ የአለም ሰብአዊ መብት ቀን በሚጀምርበት ሳምንት የኢትዮጵያን አምባገነን ስርአት ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ወደ በርሊን ጀርመን መምጣት መክንያት በማድረግ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተዘጋጅቶዋል የሰላማዊ ሰልፍ አላማ 1,በኢትዮጵያ ውስጥ የታሰሩት የፖሊቲካ እስረኞች በጠቅላላ ባስቸኩዋይ እንዲፈቱ 2,ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረገውን የሰብአዊ መብት ረገጣ እንዲቆም 3,ኢትዮጵያውያንን የሚያፈናቅሉ የሸንኮራ አገዳ እርሻ እና መሬት ቦንድ በዶቸ ባንክ በኩል ለዉጭ ነጋደዎች በዶላር ሽያጭን በመቃወም የጀርመን መንግስት እንዲሁም ያገሩ ነጋዴዎች እና ዶቸ ባንክ ጸረ ሰብአዊነት ወንጀል ላይ መካፈሉን እንዲያቆሙ 4,የጀርመን መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ በስልጣን ላይ ላለው አምባገነን ስርአት የሚሰጠውን ድጋፍ እንዲያቆም እንጠይቃለን !!! በዉጭ ጉድይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፊትለፊት ኣልፎ ወደ Kanzler Amt ጽ/ቤት ፊትለፊት ቀጥሎም ወደ Potsdamer Platz Deutsche Bank ፊትለፊት ቀጥሎም የእርዳታና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ጽ/ቤት ፊትለፊት ከዛም በ SPD ዋና ጽ/ቤት ላይ ያበቃል ሰልፉ የሚጀምርበት ሰአት 08:30 ሰልፉ የሚጀምርበት ቦታ Neptunbrunnen Spandauer Straße 10178 Berlin Nähe Rotes Rathaus sourse.- Abraham Zerihun at 8:22 AM

Thursday, 27 November 2014

የሰላም ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑ ታሰረ

የሰላምና የዕርቅ ሃሳብ መስበኩ "ወንጀል" ሆኖበታል
fantahun berhanu
ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በማስተባበርና በማቀራረብ እርቅ ለማስፈን እንደሚንቀሳቀስ የሚነገርለት የመግባባት፣ አንድነትና ሰላም (ሰላም) ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑ መታሰሩን ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ አቶ ፋንታሁን የታሰረው ‹‹የሰላም ጥሪ›› በሚል ነጭ ሰንደቅ አላማ በማውረብለብና የማህበሩን አላማ የሚገልጹ፣ እንዲሁም ማህበሩ በአሁኑ ወቅት ለአገሪቱ ችግር የሚላቸውን ጉዳዮች በዝርዝር የያዘ በራሪ ወረቀት ለህዝብ በመበተን ማህበሩን በማስተዋወቅ ላይ በነበረበት ጊዜ እንደሆነ ታውቋል፡፡
በራሪ ወረቀቱ የህሊና እስረኞች መፈታት እንዳለባቸው፣ መንግስት በሀይማኖቶች ላይ ጣልቃ መግባት እንደሌለበት፣ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ዜጎችን ማፈናቀሉ እንዲቆምና መንግስት በተቋማት ላይ ከሚያደርገው ጣልቃ ገብነት እንዲቆጠብ የሚመክሩ ሀሳቦች እንዳሉበት ለማወቅ ተችሏል፡፡
ነጭ ሰንደቅ አላማ ሲያውረበልብ፣ የማህበሩን አላማና በህዝብ ላይ አሉ ያላቸውን ችግሮች ለህዝብ ሲያስተዋወቅ የተያዘው አቶ ፋንታሁን ህዝብን ለማነሳሳትና አመጽ ለመቀስቀስ ሙከራ በማድረግ በሚል እንደተከሰሰም ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
አቶ ፋንታሁን እሁድ ጥቅምት 23 ሽሮ ሜዳ አካባቢ በራሪ ወረቀት ሲበትን ተይዞ ላዛሪስት በሚባለው ፖሊስ ጣቢያ ታስ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡ (ምንጭ እና ፎቶ: ነገረ ኢትዮጵያ / Negere Ethiopia)

Tuesday, 18 November 2014

6,200 Eritreans cross into Ethiopia in 37 days: UNHCR

6,200 Eritreans c

6,200 Eritreans cross into Ethiopia in 37 days: UNHCR
6,200 Eritreans cross into Ethiopia in 37 days: UNHCR
Over 6,200 Eritreans have crossed into Ethiopia over the past 37 days, an official with the UN refugee agency said Monday.

"More than 5,000 Eritrean asylum seekers crossed into the Ethiopian territory in October alone," spokesperson for the UNHCR office in Ethiopia Kisut Gebregziabher told Anadolu Agency.

"In the first week of November, more than 1,200 Eritreans have arrived in Ethiopia," he added.

Among those who managed to cross into Ethiopia, he said, were some 78 children.

According to a UNHCR report last July, there are a total of 629,000 refugees and asylum seekers in Ethiopia.

Some 99,000 of them are Eritreans. Most of them fled their country due to oppression and forced military service, Gebregziabher told AA earlier. 


Eritrea and Ethiopia used to be a single country, but a 1993 referendum saw Eritreans vote for independence.
Tension between Addis Ababa and Asmara and has persisted since a bloody two-year border war, in which tens of thousands were killed, ended in 2000.


There are four refugee camps in northern Ethiopia's Tigray Regional State that cater to Eritrean refugees: Shimelba (set up in 2004), May Ayni (2008), Adiharush (2010) and Hitsats (2013)


Sours,-
 DireTube - Ethiopian Largest Video Sharing Site

Monday, 17 November 2014

ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩም እንደገና ተከሰሰ

(ኢ.ኤም.ኤፍ) በኢትዮጵያ ውስጥ በነጻ-ፕሬስ ጋዜጠኞች ላይ እየደረሰ ያለው ወከባ እስር አሁንም እንደቀጠለ ነው። በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው ከሃያ በላይ ጋዜጠኞች አገር ለቀው ተሰደዋል። ሌሎች ጋዜጠኞች “አሸባሪ” የሚል ቅጽል ተሰጥቷቸው በእስር ቤት ይማቅቃሉ። በጣት የሚቆጠሩት ብቻ አገር ቤት ሆነው የሚመጣውን ለመቀበል የተዘጋጁ ይመስላል። በቅርቡም ተመስገን ደሳለኝ ወደ እስር ቤት እንዲወርድ መደረጉ የሚታወስ ነው።
አሁን ደግሞ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ጎዳና ማዕከላዊ ሄዶ ክሱን እንዲወስድ በስልክ ተነግሮታል። ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ በራሱ ብዕር ስለሁኔታው ሲገልጽ እንዲህ ብሏል። “እንግዲህ፣ ‹‹ማዕከላዊ ናና ክስህን ውሰድ›› ተብያለሁ” ብሎ ይጀምራል፤ ዛሬ በላከው ማስታወሻ ላይ።
ኤልያስ ገብሩ
ኤልያስ ገብሩ
*********************************
ከቀኑ አስር ሰዓት ላይ ሞባይል ስልኬ አቃጨለች፡፡ ከጎኔ ወዳጄ አቤል አለማየሁ ነበር፡፡ የመስመር ስልክ ነው፡፡ አነሳሁት፡፡ ‹‹አቶ ኤልያስ›› የሚል የሴት ድምጽ አደመጥኩ፡፡ ‹‹አዎን›› በማለት መለስኩላት፡፡ ‹‹ቆይ አንዴ መስመር ላይ ጠብቅ›› አለችኝ፡፡
ወዲያው አንድ ወንድ አነሳና ሰላምታ ሰጥቶ አናገረኝ፡፡ የሚደውለው ከፌዴራል ፖሊስ መሆኑን ጠቆመኝና ‹‹ባለፈው ተቋርጦ የነበረው ክስህ ስለተዘጋጀ ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ቁጥር 76 መጥተህ ውሰድ›› አለኝ፡፡ ስለጉዳዩ ጥቂት ቃላቶች ተለዋወጥን፡፡
‹‹እሺ ሰሞኑን መጥቼ እወስዳለሁ›› አልኩት፡፡ ‹‹ዛሬም የምትችል ከሆነ መምጣት ትችላለህ›› አለኝ፡፡ ጎሳዬ ሲልም ስሙን ነገረኝ፡፡
…በውድ ሀገራችን ኢትዮጵያ፣ መታሰር ሳይኖርብህ ትታሰራለህ፡፡ ዋስትና መከልከል ሳይኖርብህ ትከለከላለህ፡፡ ዳኛ የሰጠው የተጨማሪ የምርመራ ቀን ሳይደርስ ‹‹ስንፈልግህ ትመጣለህ፤ ዋስ አምጥተህ ውጣ›› ትባልና ከእስር ትለቀቃለህ፡፡ ከአምስት ወራት በኋላ ደግሞ ትጠራና ‹‹ከስህ ተዘጋጅቷል ና›› ትባላለህ፡፡ …ነገ የሚሆነውን ነገር ደግሞ አታውቅም፡፡ …እንግዲህ እንዲህ ነች የዛሬዋ ኢትዮጵያ!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!

==============
ከላይ ያቀረብነው የኤልያስ ገብሩን ጽሁፍ ሲሆን፤ አሁን በስደት የሚገኘው የስራ ባልደረባው ጋዜጠኛ ዳዊት ሰለሞን ደግሞ እንዲህ ብሏል።
=============
ፍትህ በየት አለሽ?
ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ማዕከላዊ መጠራቱንና የጥሪው መንስኤም ከዚህ ቀደም ለእስራት የተዳረገበት ዕንቁ መጽሔት ላይ በሰዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አማካኝነት የወጣ ጽሁፍ እንደሆነ ነግሮናል፡፡
የኤልያስን ክስ፣የፍርድ ቤት ውሎና የማዕከላዊ ቆይታውን በቅርበት ይከታተል እንደነበረ ሰው የአሁኑ ጥሪ ግርም ቢለኝ የተወሰኑ ነጥቦችን ለማንሳት ወደድኩ፡፡
የመገናኛ ብዙሃንና የመረጃ ነጻነት አዋጅ አንቀጽ 43/ቁጥር 1 ‹‹በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት የወንጀል ድርጊት በመፈጸም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው ፣ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ካልወሰነ በስተቀር በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ህግ ቁጥር 59/2/እና 3 ድንጋጌዎች መሰረት ፣ለተጨማሪ ምርመራ በእስር እንዲቆይ ሳይደረግ ክሱ በቀጥታ ለፍርድ ቤት መቅረብ አለበት፡፡..በማለት በማያሻማ መልኩ ቢደነግግም ጽሁፉ በወጣበት ወቅት የዕንቁ ዋና አዘጋጅ የነበረው ኤልያስ በማዕላዊ መርማሪዎች ትዕዛዝ ቀበቶውን ፈትቶ ታሳሪዎችን እንዲቀላቀል ተደረገ፡፡
ኤልያስ ከእስሩ ሁለት ቀናት በኋላ አራዳ ምድብ ችሎት እንዲቀርብ ተደረገ ፣ከሳሽ የማዕከላዊ መርማሪ ተጠርጣሪው የተያዘው በመጽሔቱ ላይ በወጣ ጽሁፍ የተነሳ በጅማ ዩኒቨርስቲ ብጥብጥ ተነስቶ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ተናገረች፡፡
ኤልያስ በበኩሉ አዋጁን ጠቅሶ ለእስር መዳረግ እንደሌለበትና ጉዳዩን በውጪ ሆኖ መከታተል እንደሚችል ገለጸ፡፡
ዳኛው ለደቂቃዎች ካቀረቀሩበት ቀና ብለው‹‹እውነት ነው አዋጁ ጋዜጠኛው መታሰር እንደሌለበት ይናገራል፣ነገር ግን ፖሊስ ተጨማሪ ምርመራ ማድረግ አለብኝ ስላላ የ7 ቀን ጊዜ ሰጥቻለሁ በማለት አረፈው፡፡
ኤልያስ ወደ ማዕከላዊ ተመለሰ፡፡በነጋታው ግን የማዕከላዊ ሰዎች 30.000ብር ዋስ እንዲያቀርብ አድርገውት ለቀቁት፡፡
በቀጠሮው ቀን ኤልያስ ፍርድ ቤት የመሄድ ፍላጎት ነበረው፤ ግን አጠገቡ የነበርን ሰዎች ‹‹እነርሱ ሲፈልጉ ክሱን ሊቀሰቅሱት ይችላሉ እስከዛው ዝም ብለህ ጠብቅ” አልነው፡፡
እውነትም እስከዛሬዋ ቀን ድረስ ኤልያስን የፈለገውም አልነበረም፡፡አሁን መዝገቡን ከቆለፉበት ክፍል አውጥተውት ‹‹ና››ብለውታል፡፡
አወይ ፍትህ?አቤት ፍርድ ቤት?ከወራት በፊት በዚሁ ጉዳይ ኤልያስን ያናገሩት ዳኛ አሁን ሲመለከቱት ምን ይሉ ይሆን?ምን ችግር አለው ‹‹ባለፈው ቀን ምን ላይ ነበር ያቆምነው››ብለውም ይጀምሩ ሆነዋል፡፡
——-መልካሙን ሁሉ ወዳጄ ሆይ እመኝልሃለሁ፡፡——–                                                                                                source.-ethioforum.org/amharic

Friday, 14 November 2014

‘Nightmare’ for Ethiopian pastoralists as foreign investors buy up land

, Africa
Suri boys with water gourds herd cattle along a road in Tulgit,
 Omo valley, Ethiopia. Photograph: Danita Delimont/Alamy
correspondent, theguardian.com, Monday 10 November 2014
— Ethiopia’s policy of leasing millions of hectares of land to foreign investors is encouraging human rights violations, ruining livelihoods and disturbing a delicate political balance between ethnic groups, a thinktank report has found.
The US-based Oakland Institute says that while the east African country is now lauded as an economic success story, the report, Engineering Ethnic Conflict, “highlights the unreported nightmare experienced by Ethiopia’s traditionally pastoralist communities”.
A controversial “villagisation” programme has seen tens of thousands of people forcibly moved to purpose-built communes that have inadequate food and lack health and education facilities, according to human rights watchdogs, to make way for commercial agriculture. Ethiopia is one of the biggest recipients of UK development aid, receiving around £300m a year.
The Oakland Institute’s research, conducted in 2012 and 2013, focused on 34,000 Suri pastoralists who have lived in south-west Ethiopia for up to three centuries. Suri livelihoods consist of herding cattle, goats and sheep, shifting cultivation, and hunting and gathering.
But the recent introduction of large-scale plantations “has not only made important grazing lands unavailable to the Suri and devastated their livelihoods, but disturbed political order between the Suri and other local ethnic groups, escalating violent conflicts”, the report says.
The investigation was prompted by 2012 reports of violence at Koka, a foreign-owned 30,000 hectare (74,000 acres) plantation established two years earlier to produce palm oil, although it has since expanded to grow moringa trees and maize, with plans for rubber trees.
According to a Kenyan NGO, Friends of Lake Turkana, the government cleared grass and trees to allow Malaysian investors to establish the plantation. Water was diverted from the Koka river to these plantations, leaving the Suri without water for their cattle.
In response, the Suri took up arms and battled government forces, Friends of Lake Turkana said. Government forces killed 54 unarmed Suri in a marketplace in retaliation. There have been more killings and arrests since.
Based on interviews with victims’ families, officials and other witnesses, the Oakland Institute found that the plantation exacerbated tensions between the Suri and another ethnic group, the Dizi, seen as collaborating with the government. The first episode of violence in February 2012, in which three Dizi police officers were killed, occurred over police marking land for expansions of the plantation.
The institute accuses the Ethiopian government of manipulating these tensions, for example, by favouring the Dizi in employment. “According to field research, the increase in violent clashes between the Suri and Dizi can be linked to the intrusion of the Koka plantation and displacement of Suri from lands vital for cattle raising, one of their most important livelihood resources.”
A generation after the famine that was screened around the world, Ethiopia claims it is on track to meet most of the millennium development goals and become a middle-income country by 2025. But the report contends that the government puts foreign and political interests above the rights and needs of local populations, especially historically marginalised and neglected ethnic groups.
It also argues that the World Bank’s support of three phases of Ethiopia’s pastoral community development project implicates western funds in the coerced settlement of pastoral communities and the conditional – and coercive – distribution of food aid.
“The dramatic reconfiguration of land for foreign investment in the Koka plantation, as well as its alleged failure, illustrates the haphazard manner in which the government of Ethiopia implements its development strategy,” it says.
“While there have been reports of Suri returning to the plantation lands to take corn and sweet potatoes, the palm tree-lined land is no longer suitable for grazing. Although, presumably, investors are unhappy with the failure of their cheaply-leased land, the local impact has been the increase of local ethnic conflicts and the drastic altering of local livelihoods.
“As such, the Koka plantation is representative of the Ethiopian strategy of pursuing foreign investor-led development at the expense of local inhabitants.”
Felix Horne, Ethiopia researcher at Human Rights Watch, said: “Unfortunately, the Suri and other marginalised groups have no ability to voice their concerns over these developments on their land.
“There is little in the way of an independent media in Ethiopia that is permitted to cover this story, civil society that could advocate on these issues have been decimated by repressive laws, any criticism of government is met with harassment and detention. So what options are left for the Suri?”

Source:-  http://ethioforum.org/nightmare-for-ethiopian-pastoralists-as-foreign-investors-buy-up-land/

ኦባንግ ስለ ሁለተኛው የአፍሪካ መሬት ነጠቃ

o meth o

“ድርጊቱ የሚፈጸመው በእንግሊዝ ዕርዳታ ነው” አሉ

ከጥቂት ሳምንታት በፊት ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን በተመለከተ በሥራ ጉዳይ እንግሊዝ አገር ተገኝተው የነበሩት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ሎንዶን የሚገኘው Minority Rights Group International ጽ/ቤት ባደረገላቸው ግብዣ ቃለምልልስ አድርገው ነበር፡፡

በቃለምልልሱ ወቅት ሁለተኛው የአፍሪካ የመሬት ነጠቃ እየተካሄደ እንደሆነ እና እንዲህ ዓይነቱ አስከፊ ተግባር እየተፈጸመ ያለው በእንግሊዝና ሌሎች ምዕራባውያን አገራት ዕርዳታና ድጋፍ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በተለይ በኢትዮጵያ የአናሳ ቡድኖች መብት አይከበርም የሚባልበት ሁኔታ ብቻ ሳይሆን ያለው እነዚህ ወገኖች መብት የሚባል ነገር እንደሌላቸው አቶ ኦባንግ ተናግረዋል፡፡ እንደ ማስረጃም በጋምቤላ አካባቢ መሬታቸውን በግፍ እየተነጠቁ ለስደት፣ ለግዳጅ ሰፈራ፣ ይህንንም የተቃወሙ ለስደት፣ እስራትና ግድያ የተጋለጡትን በመጥቀስ አስረድተዋል፡፡
በጋምቤላ ያለውን ሁኔታ ሲያስረዱም “በጋምቤላ ያለው ድህነት ለዘመናት ድርቅ ሲያጠቃው እንደኖረው የሰሜኑ ክፍል የሞቱ ላሞች፣ የኮሰሱ ህጻናት፣ የሚበሉት ያጡ ሰዎች የሚታዩበት አይደለም፡፡ እንዲያውም ጋምቤላ ከኢትዮጵያ ክፍሎች እጅግ ለም የሆነው ነው” በማለት አስረድተዋል፡፡ ነገርግን በክልሉ ያለው የዜጎች ንብረት ለሰፋፊ እርሻዎች እንዲሆኑ ለባለሃብቶች በመሰጠቱ እነዚህም ባለሃብቶች ያለገደብ በመሬት ነጠቃ ላይ በመሳተፋቸው የክልሉ ሕዝብ ለከፍተኛ ችግር መጋለጡን በቃለምልልሱ ማስረጃዎችን እየጠቀሱ በዝርዝር አስረድተዋል፡፡
“146ሺህ ሔክታር የኢትዮጵያን ለም መሬት ለ99ዓመት በ99ሳንቲም ሊዝ ለመስጠት መስማማት ያውም ይህንን ዓይነቱን ውሳኔ ነዋሪውን ሕዝብ ሳያማክሩ ማድረግ እኤአ በ1884 የበርሊኑ ኮንፍራንስ አፍሪካን ከተቀራመቱት አውሮጳውያን ድርጊት ምንም ተለይቶ አይታይም” በማለት ያስረዱት የጋራ ንቅናቄው ዋና ዳይሬክተር የዚያን ጊዜ አውሮጳውያኑ ውሳኔውን ሲያስተላልፉ አፍሪካውያን በጠረጴዛው ላይ ባለመኖራቸው አፍሪካውያኑ እስካሁን የዚያ ዕዳ ከፋዮች ሆነው መቅረታቸውን “ጥቁር ሰው” ኦባንግ ሜቶ ተናግረዋል፡፡ “አሁንም” ይላሉ ሲቀጥሉ “አሁንም በሕዝብ ያልተመረጡ የአፍሪካ አምባገነኖችን (ነዋሪውን ሕዝብ ሳያማክሩ) መሬት እየነጠቁ፣ የተፈጥሮ ሃብት እየዘረፉ” እንደሆነ በግልጽ አስረድተዋል፡፡
ከምዕራባውያን መንግሥታት 3.1ቢሊዮን ዶላር የሚያገኘው የኢህአዴግ አገዛዝ የፈለገውን እንዲያደርግ ከአለቆቹ የተፈቀደለት እንደሚመስል በመናገር ምዕራባውያን በገሃድ ለሚታየው የሰብዓዊ መብት ረገጣ ዓይናቸውን መጨፈናቸው በኢትዮጵያ ቀኑን ጠብቆ የሚፈነዳ ቦምብ እንዲኖር የፈቀዱ ያህል መሆኑን አቶ ኦባንግ ተናግረዋል፡፡ ሲቀጥሉም “መፍትሔው ሰላማዊ ትግል ነው፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ በሥልጣን ላይ ያሉትና ሁሉንም ነገር የሚቆጣጠሩት የትግሬ አናሳዎች በመሆናቸው የዘር እሣተጎመራ ከፈነዳ የሚሆነውን ለመገመት እንኳን አይቻልም” በማለት አሁንም ለችግሩ አማራጭ የሌለው መፍትሔ ከዓመጽ ነጻ የሆነ ትግል ማድረግ ብቻ እንደሆነ በአጽዕኖት አስረድተዋል፡፡
አቶ ኦባንግ ሜቶ ባደረጉት ቃለምልልስ ላይ የተጠናቀረው ዘገባ ሙሉ ቃል የሚከተለው ነው፡-
Read more:- http://www.goolgule.com/ethiopia-obang-metho-condemns-life-grabs-and-the-second-scramble-for-africa/

Conference on Land Policy in Ethiopia and a statement of oakland Institute

landNovember 13, 2014 (Human Rights Horn of Afrique) —  The Conference on Land Policy in Africa starts today, November 12, 2014, in Addis Ababa, Ethiopia.  Government officials, representatives from international institutions, aid agencies, and civil society organizations have gathered around the theme “ensuring agricultural development and inclusive growth.”
Given the recent explosion of land grabs across the African continent, this international conference seems pertinent and timely, especially for the millions of smallholder farmers and citizens across the continent. But let’s not allow some key facts to be drowned by the enthusiasm expressed from those attending.
We need to consider the venue and the host country, Ethiopia. The Ethiopian government is not only offering a facility for the conference, but has also played a key role as a member of the Steering Committee for the gathering. The same country is arguably one of the worst offenders when it comes to forced displacement resulting from land grabs.
In recent years, the Ethiopian government has leased over 3 million hectares to corporations for the development of large-scale agricultural plantations and is making available a total of 11.5 million hectares to investors. As widely documented by the Oakland Institute, the land offered to investors is inhabited and used by millions of indigenous peoples in different regions of the country. The Ethiopian government has embarked on a villagization program aiming to resettle some 1.5 million people from this land in order to make room for these agricultural investments. This program is being implemented through forced displacement and massive human right violations.
On November 10, 2014, the Oakland Institute released the latest of its investigative reports on agricultural investment in Ethiopia. Engineering Ethnic Conflict: The Toll of Ethiopia’s Plantation Development on the Suri People documents the dire impact of the current land policy on local people, including the destruction of lives and livelihoods, as well as massacres and violent conflict between local communities (read the Guardian article on the report).
Last week, Amnesty International published an equally troubling report, Because I am Oromo, detailing rape, unlawful killings, torture, and arbitrary arrest of Oromo people for supposed opposition to the government.
The Ethiopian government has systematically silenced all those who oppose and report on these issues within the country, curtailing free speech and creating an atmosphere of fear and intimidation. Independent civil society organizations have been decimated by the 2009 Civil Society Law as well as by the arrests and repression of independent voices and critics of the government’s actions and policies.
For a land conference to take place in Ethiopia, where millions of hectares of land are being forcibly taken away from local communities, this event makes a farce out of a tragedy – especially given the theme “ensuring agricultural development and inclusive growth.”
The conference includes a session on the issue of pastoralist land-use rights in Ethiopia. The possibility of a constructive dialogue at a conference coordinated and hosted by the Ethiopian government, is impossible given the well evidenced horrific abuses carried out against the pastoralist communities in Ethiopia, the primary targets of land grabbing.
There is no doubt that a critical dialogue on the issue needs to take place. But holding such a meeting under the guidance of and in the backyard of one of the world’s worst offenders of land-based human rights abuses, seriously jeopardizes any well intentioned plan for designing land policies that will ensure true development, recognizing rights of smallholder farmers, the indigenous, and the pastoralists in Africa.

Ethiopia Court Requests Detailed Terror Charges Against Bloggers

By William Davison, Bloomberg
An Ethiopian court asked prosecutors to amend charges so they specify the acts of terrorism that 10 bloggers and journalists are alleged to have been plotting, a defense lawyer said.
The order was made Wednesday at the Federal High Court in the capital, Addis Ababa, where nine out of the 10 accused are standing trial for collaborating with a U.S.-based opposition group, Ginbot 7, which is classified as a terrorist organization by Ethiopia’s government.
Zone9-Fractial-Element-Tadias-Cover-July-8th
The charges “simply say these suspects organized themselves and designed terrorism without mentioning what kind of terrorism did they plot as defined under Article 3” of a 2009 anti-terrorism law, Ameha Mekonnen, the defense lawyer, said Wednesday in an interview in Addis Ababa.
Ethiopia is the second-worst jailer of journalists in Africa after Eritrea, its neighbor, according to the New York-based Committee to Protect Journalists. The U.S. has said previous convictions contravene freedom of speech rights protected by the constitution. Former newspaper editor Temesgen Desalegn received a 3-year sentence last month for publishing articles deemed to incite ethnic strife and the public to overthrow the government.
The court asked prosecutors to elaborate on the “clandestine” acts and the roles of each of the Zone 9 group bloggers and journalists in plots, Communications Minister Redwan Hussien said by phone today. “They ordered the prosecutor to come up with the clarification,” he said.
Judges on Wednesday rejected a second charge under the 2004 Criminal Code of inciting public revolt because it was covered by the first, Ameha said. The next hearing is on Dec. 3, he said.
To contact the reporter on this story: William Davison in Addis Ababa at wdavison3@bloomberg.net
To contact the editors responsible for this story: Nasreen Seria at nseria@bloomberg.net Karl Maier, Ben Holland
- See more at: http://www.zehabesha.com/ethiopia-court-requests-detailed-terror-charges-against-bloggers/#sthash.RnPOECPj.dpuf

Source:- http://www.zehabesha.com/ethiopia-court-requests-detailed-terror-charges-against-bloggers/

ፌደራል ፖሊሶች ለሚፈጽሟቸው ግድያዎች ተጠያቂው ማን ነው? (ከዳዊት ሰለሞን)

dawit
ከዳዊት ሰለሞን
ይህ ጥያቄ በቀጥታ በመንግስት ትዕዛዝ የተፈጸሙ ግድያዎችን አይመለከትም፡፡እንደውም በፓርላማ ከቀረበው ረቂቅ አዋጅ አንዱ ‹‹በግዳጅ ላይ ያለ የመንግስት ታጣቂ ለሚፈጽመው ጥፋት ተጠያቂ እንዳይሆን ››የሚሞግት ነው፡፡
ፓርላማው 446 ለ 1 የሚመራ በመሆኑም ገዢው ፓርቲ የፈለገውን አዋጅ የማውጣት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡በዚህ ገጽ ግን ለማንሳት የወደድኩት ታጣቂዎች ከስራ ገበታቸው ውጪ እየፈጸሟቸው የሚገኙ ግድያዎች ሀላፊ ማን ይሆናል የሚለውን ነው፡፡
ንፋስ ስልክ አካባቢ የመንግስት የሰላም አስከባሪ አባል የነበረ አንድ መቶ አለቃ ጎረቤቶቹን በ35 የክላሽ ጥይት መግደሉና ህጻናቱን ያለ ወላጅ ማስቀረቱ አይዘነጋም፡፡
መቶ አለቃው ከታሰረ በኋላ በልዩ እንክብካቤ ተይዞ ወላጆቻቸውን ባጡ ህጻናት ላይ ይዘት እንደነበርና በኋላም አመለጠ ተባለ፡፡መቶ አለቃው መጨረሻ ላይ ስለመያዙ ተነገረ፡፡
ባህርዳር የተፈጸመውን አሰቃቂ ግድያ አንዘነጋውም፡፡አፍቅሪያታለሁ ያለ ፌደራል ፖሊስ የ18 ሰዎችን ህይወት ቀጥፎ ወንዝ ውስጥ ገብቶ ሞተ የሚል ወሬ ተናፈሰ፡፡
ቂርቆስ መንደር በምትገኝ የሴተኛ አዳሪዎች ሰፈር እንዲሁ የእኔ የሚላትን ሴተኛ አዳሪ ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታ በማግኘቱ ፌደራሉ በሁለት ጥይት ደረቷን መትቶ ለህልፈት ዳረጋት ፣ከሴትየዋ ጋር የነበረው ጎልማሳም እግሩን በጥይት ለመቆረጥ በቅቷል፡፡
ይህ ፎቶ ግራፍም በተመሳሳይ መንገድ በፌደራል ፖሊስ ህይወቱን በግፍ ስለ ተነጠቀ ወጣት የሚጮህ ነው፡፡
ጅማን በእንባ፣በድንጋጤና በተቃውሞ የሞላ ክስተት የተስተናገደው በፌደራል ፖሊስ ነው፡፡በምሽት ሰው ቤት ሰብሮ የገባው ፖሊሱ አንዲት አይነ ስውር እናትና ልጃቸውን ቀጥፏል፡፡
ግለሰቡ ስለ መያዙም ተነግሯል፡፡ግን ይህ ነገር በገዳዮቹ መያዝ ብቻ የሚያበቃ መሆን የለበትም፡፡ተጠያቂነቱ ወደ ላይም መውጣት አለበት፡፡መሳሪያ መያዝ የማይገባቸው፣ሰብዓዊነት ምን ማለት እንደሆነ የማይረዱ፣ግደሉ ሲባሉ ከመግደል የማያመነቱ፣መሳሪያ ሲጨብጡ ጭንቅላታቸውን ቃታው ጋር የሚያደርጉ ሰዎችን መለዮ እያለበሱ ስልጣናቸውን ለማራዘም እስከጠቀሟቸው ድረስ ስለሚፈጽሙት ዘግናኝ ድርጊት ደንታ የሌላቸው አካላትም መጠየቅ ግድ ይላቸዋል፡፡
የሟቾቹ ደምም በተኳሾቹ ላይ ብቻ ሳይሆን ነፍጥ ባሸከሟቸው ሀይሎች ላይም ይጮሃል፡፡
Source:-  http://www.zehabesha.com/amharic/archives/36201