Friday, 6 February 2015
አሜሪካ ፡ - "ኢትዮጵያ በስርዓቷ የወደቀች አገር ናት" ዶክመንተሪ ቪዲዮውን ይመልከቱ የአሜሪካ ፖሊሲ እና የኢትዮጵያ መንግስት ክሽፈት
ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ ናት::ውስጣዊ የፖለቲካ የማህበራዊ ኢኮኖሚ እና የሃይማኖት ችግሮኝ አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው::በአሁን ወቅት ስልጣን ላይ የመጣውን መንስት ተከትሎ ጎሳን ያማከሉ ግጭቶች ተስፋፍተዋል::ይህ መንግስት በስልጣን ላይ ለ24 አመታት ቆይቷል::መሰረቱም በጎሰኝነት ላይ ሲሆን አስተዳደሩንም የያዙት አነስተኛ የሆኑ በጎሳቸው የተደረጁ የአንድ ብሄር ቡድን መሪዎች ናቸው::በሃገሪቱ የሚገኘውን እያንዳንዱን የመንግስት እና የግል ሴንተሮችን የተቆጣጠረው በራሱ ብሄር ተወላጆች እጅ ስር አድርጎ ነው:: ወታደሩ ደህንነቱ ሃይማኖቶች እና የኢኮኖሚ አውታሮች በትግራይ ብሄር ቡድን በሆነው በሕወሓት ቁጥጥር ስር ውለዋል:: የአሜሪካ መንግስት ያስጠናውን ጥናት ከፊል ሪፖርት ዝርዝር ከዚህ በሚከተለው ቭድዮ ይመልከቲት::
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment