Monday, 26 January 2015
የደም አኬልዳማ
ወያኔ ዛሬም መግደል ማሰርን ህዝብን ማሰቃየቱን ቀጥሏል ጩቁኑ ህዝብ በወያኔ ቅልብተኞች ድብደባ እየተፈፀመበት ነው ።ወዴት ነው ጉዞው ፍታዊ እና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ በእውነት በኢትዮጲያ አለ? ዲሞክራሲን ህዝብ ከሻታ ቆየ ወያኔ ግን ህዝቡን እንደ አህያ መርገጡን አላቆመም።ቀን አንድነት የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከባድ የሆነ እርምጃ ወስዷል ምርጫ ከማን ጋር ነው ፉክክሩ? ወያኔ እራሱ ብቻውን ተወዳድሮ ብቻውን ለማሸነፍ ይመስል ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ማሰር እና ማሰቃየቱን ቀጥሏል ።አንዱ ለአንዱ መተማመን ቀርቷል እንደ አሸን በፈሉ ጆሮ ጠቢዎች (ደህንነቶች) ሃሳብን በነፃነት ለመግለፅ እንኳ አልተቻለም ።
ምርጫ ተባለ ማነው የሚወዳደረው ሁሉም በእስር ናቸው ።ዲሞክራሲን ምርጫ መናፈቅ ማለት በሬን ውለድ እንደማለት ነው ወያኔ ህዝብን እያሰቃየ መግዛት እንጂ በዲሞክራሲ ምርጫ ይወርዳል ብሎ ማሰብ የዛሬን የቀን, , ,የአንድነትን ሰልፍ በቀላሉ እንደምሳሌ ማንሳት ይቻላል።
bostd by samuel adem
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment